Welcome to Nifas Silk Lafto Subcity Peace and Security Office!       እንኳን ወደ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ የሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት በሰላም መጡ!       ጽ/ቤቱ ክ/ከተማችን በህዝብ ተሳትፎና ባለቤትነት ሰላምና ጸጥታ የሰፈነባት፤ የህግ የበላይነት የተረጋገጠባት ለኑሮ፣ ለስራ እና ለመዝናኛ ተመራጭ እንድትሆን ይተጋል!
image
image
image
image
image

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዋዩ አስተዳደር የአንድ ማዕከል የሰላም ሰራዊት ስምሪት ተጠናክሮ ቀጥሏል።

ታህሳስ 7, 2018
በአንድ ማዕከል ስምሪቱም ላይ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መብራቱ ደሴ ፣የወረዳው ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሸዋንግዛው ሽመልስን ጨምሮ ሌሎች አመራሮችና የፀጥታ አካላት በተገኙበት ስምሪት ተሰጥቷል ። በስፍራውም ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መብራቱ ደሴ የሰላም ሰራዊቱ በየብሎኩ ለሰላም ዘብ እንዲቆም መልዕክታቸውን በማስተላለፍ የሰላም ሰራዊት አባላትን አበረታተዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች